የሙዚቃ ስራዎቼን ማቅረብ ከጀመርኩ ጊዜ ጀምሮ እስከዛሬ ድረስ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ የማይገባኝን ሁሉ እንዳደረገልኝ በድጋሚ በመመስከር ሁሌም በፍፁም ታማኝነት እናንተን እንደማገለግል ሳረጋግጥ በታላቅ ኩራት ነው ።
እግዜር ያክብርልኝ !
አመሰግናለሁ ባህር ዳር !
አመሰግናለሁ ኢትዮጵያ !
አመሰግናለሁ ባህር ዳር! (ቴዲ አፍሮ)
Filed in: Amharic
>
የሙዚቃ ስራዎቼን ማቅረብ ከጀመርኩ ጊዜ ጀምሮ እስከዛሬ ድረስ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ የማይገባኝን ሁሉ እንዳደረገልኝ በድጋሚ በመመስከር ሁሌም በፍፁም ታማኝነት እናንተን እንደማገለግል ሳረጋግጥ በታላቅ ኩራት ነው ።
እግዜር ያክብርልኝ !
አመሰግናለሁ ባህር ዳር !
አመሰግናለሁ ኢትዮጵያ !