>

ሶስት የሚዲያ ተቋማት በዓይነቱ የመጀመሪያ ነው የተባለ የጋራ ጉባዔ አዘጋጁ

ESAT- OMN -BBN logo on Mesay facebook

ጋዜጠኛ መሳይ መኮንን

ሶስት የሚዲያ ተቋማት በዓይነቱ የመጀመሪያ ነው የተባለ የጋራ ጉባዔ አዘጋጁ። የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥንና ሬዲዮ (ESAT)፡ የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትዎርክ(OMN) እና ቢ ቢ ኤን (BBN) በጋራ የጠሩት ጉባዔ የፊታችን ፌብሯሪ 07/2016 በዋሽንግተን ዲሲ ይካሄዳል። መሪ አጀንዳቸው የሚዲያ አፈናና ህዝባዊ ዕምቢተኝነት እንደሚሆን አዘጋጅ ኮሚቴው ለኢሳት ገልጿል። የተለያዩ ምሁራን ጥናታዊ ጽሁፎችን ያቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል።

Filed in: Amharic