የትግሬ ገዢ ቡድን በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የኦሮሞን ገበሬዎች እያፈናቀለ እራሱን እና የራሱን ቡድን ማደላደል የለበትም የሚለው አቋም የሚያስከፍችሁ ከሆነ፤ አሁንም ደግመዋለሁ። በቶላ አንጡራ ሀብት መሬት ላይ ሀጎስ ኢንቨስተር፣ ቶላ አሽከር እንዲሆን አይፈቀድም፤ ያንን እያስፈጸመ ያለው ዘረኛ ስርዓትም ሊወገዝ፣ ሊደመሰስ ይገባዋል!!
የዛሬዋ እትዮጲያ በትግሬ ገዢ ቡድን መዳፍ ስር መሆኗን ከዳችሁ ማሳመን ለምትፈልጉት ሂዱና መጀመሪያ የራሳችሁን ህሊና አሳምኑ።” Jawar Mohammed
''የሀጎስ ጌታነት የቶላ ዘበኝነት ሊያበቃለት ይገባል'' [ጃዋር መሐመድ]
Filed in: Amharic