>

የዘር ጨፍጫፊዎቹና አሳራጆቹን የኦሮሚያ ፖሊሶች ተዋወቋቸው...!!!  (ዘመድኩን በቀለ)

የዘር ጨፍጫፊዎቹና አሳራጆቹን የኦሮሚያ ፖሊሶች ተዋወቋቸው…!!!

 ዘመድኩን በቀለ 

• ይሄ ፖሊስ እኮ ነው “አልታዘዝኩም” ብሎ ኦርቶዶክሳውያን የተዋሕዶ ልጆችን ቆሞ ሲያርድ ሲያሳርድ የዋለው። ህዝቡ እውነት አለው። 
 
 ኦሮሚያን የምድር ሲኦል አድራጊዎቹ እነዚህ ናቸው። አራጆች አባት ያሳርዳሉ። ፖሊሶች ደግሞ ልጅ ወደ ዘብጥያ ያወርዳሉ። ይሄው ነው። 
 
* የኦሮሚያ ፖሊስ እንዲህ ነው:- ፀረ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ነው። የኦሮሚያ ፖሊስ የሸዋ ኦሮሞን ይጸየፈዋል። “ነፍጠኛ ነው፤ የጎበነ ዳጪ ልጅ ነው ” ይለዋል። “እስላም ስላልሆነ ኦሮሞ አይደለም ብሎ ፈርጆታል!” ለዚህ ነው በአሩሲ፣ በጅማና በባሌ፣ በሐረርጌም ጭምር እንደበግ የታረደው!
••• 
ምዕራብ ሐረርጌ አሰቦት ከተማ ነው። መንጋው ሊያርደው ሲከተለው ሮጦ ፖሊስ ጣቢያ ገባ። ገዳዮቹም ፖሊስ ጣቢያ ድረስ ተከተሉት። ነፍስ አውጪኝ ያለው ኦርቶዶክሳዊው ዜጋ ፖሊሶቹን ሲያይ ተረጋጋ። በፖሊስ ጣቢያ መሃል በቆመው ሰንደቅ ዓላማ መስቀያ ሥር በሰንደቅ ዓላማው በሚውለበለበው የግብጽና የኢትዮጵያ ባንዲራ ስርም ቆመ። እፎይም አለ። ተረፍኩ።
•••
ወዲያው ፖሊሱ መጣ። ሰንደቅ ዓላማው ስር የቆመውን፣ ከገዳዮች ያመለጠውን፣ ከመንጋዎች ሸሽቶ የሕግ አስፈጻሚውን ከለላ ለማግኘት በፖሊስ ጣቢያ የተሸሸገውን ኢትዮጵያዊም ቀረበው።
•••
ምስኪኑ ኢትዮጵያዊም በሃይማኖቱ ባለማዕተብ ኦርቶዶክሳዊ የተዋሕዶ ልጅም ደስስ አለው። ፖሊሱ ግን ኢትዮጵያዊው ከገዳዮቹ፣ ከአራጆቹ፣ በተአምራት ተርፎ አምልጦ መምጣቱ ቆጨው። እናም ፖሊሱ ሹጉጡን አውጥቶ ያን በሕግ ጥላሥር እፎይ ከገዳዮች ከአራጆች ተረፍኩ፣ አመለጥኩ ብሎ የቆመውን ኢትዮጵያዊ ከባንዲራው ስር በጭንቅላቱ ላይ አነጣጥሮ ተኮሰበት። ደጋግሞም ተኮሰበት። ኢትዮጵያዊውም ወደቀ። ገዳዮቹም፣ አራጆቹም ደስ አላቸው። ፖሊስ ጣቢያም ገብተው ፖሊሱ የገደለላቸውን ምስኪን አይኑን አወጡት፣ ቆራርጠውም “ አላህ ወአክበር” እያሉ እየፎከሩ አስከሬኑን ይዘው በአሰቦት ከተማ እየጨፈሩ፣ ደሙንም እያፈሰሱ ሲጫወቱበት ዋሉ። አይቀበርም ሁላ ብለው ኋላ ላይ ነው መከላከያ መጥቶ አስከሬኑም ተሰብስቦ የተቀበረው። ሰኔ 23/2012 ዓም።
•••
የኦሮሚያ ፖሊስ ከውጭ ሲያዩት የኢትዮጵያ ፖሊስ ነው የሚመስለው። መለዮው የኢትዮጵያ ፖሊስ ነው የሚመስለው። ይህ ፖሊስ አቶ ሽመልስ አብዲሳ በሚመራት የኦሮሚያ ክልል የተሰማራ የኦሮሚያ ፖሊስ ኃይል ነው። ይሄ ፖሊስ ነው እንግዲህ ዐማራ ናቸው፣ ነፍጠኛ ናቸው ተብለው የተፈረጁ ኦርቶዶክሳውያን የተዋሕዶ ልጆችን በሙሉ በአሩሲ፣ በባሌ፣ በጅማ፣ በሐረርጌ፣ በአዲስ አበባ በጽንፈኛው አራጅ ቄሮ ሲያርድ፣ አስከሬን በገጀራ ቆራርጦ፣ በገጀራ ጨፍጭፎ፣ በሞተር ሳይክል ከተማ ለከተማ ሲያስጎትት የከረመው።
•••
የኦሮሚያ ፖሊስ እንዲህ ነው። ፀረ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ነው። የኦሮሚያ ፖሊስ የሸዋ ኦሮሞን ይጸየፈዋል። ነፍጠኛ ነው። የጎበነ ዳጪ ልጅ ነው ይለዋል። እስላም ስላልሆነ ኦሮሞ አይደለም ብሎ ፈርጆታል። ለዚህ ነው በአሩሲ፣ በጅማና በባሌ፣ በሐረርጌም ጭምር እንደበግ የታረደው።
•••
ይሄ ፖሊስ ነው እየዞረ የክርስቲያኑን ቤት በእሳት ሲያጋይ፣ የንግድ ድርጅቱን ሲያዘርፍ፣ ሲያቃጥል። ልብስ ቀይሮ ከአንድ ቤተሰብ አምስት ሰው ሲያርድ የነበረው ይሄ ፖሊስ ነው። “ ምስኪኖች ፖሊስ መስለዋቸው ኧረ ጨረሱን ይሏቸዋል። አልታዘዝንም። ለምን አይፈጇችሁም እያለ ሲያላግጥ የነበረው ይሄ ፖሊስ ነው። እናስ ፍትህ፣ ዳኝነት ከዚህ መለዮውን ከማያከብር ፖሊስ እንዴት ነው የምናገኘው?
•••
ለዚህ ነው የዘር ጭፍጨፋው መንግሥታዊ መዋቅርን የጠበቀ ነው የምንለው። ለዚህ ነው ዐቢይ አሕመድ በኦሮሚያ ለታረዱት ምስኪኖች ትንፍሽ ያላለው የምንለው። ለዚህ ነው ሽመልስ አብዲሳ የጀግና ክብር ያገኘው። ለዚህ ነው እስከአሁን የኦሮሚያ ክልል መንግሥት ለተፈናቃዮቹ ምንም ዓይነት እርዳታም ሆነ ጥበቃም የማይሰጠው።
•••
አሁን እዚህ ፖሊስ ፊት ቀርበህ ምን ብለህ ትከሳለህ? ምንም። ባሌአጋርፋ ላይ ለአራጆች መሣሪያውን ሁላ ጭምር ሰጥቶ ዜጎችን ሲያስገድል የነበረው ይሄ ፖሊስ ነው። አቢቹ ጦርነት ነው የምገጥመው ብሎ የፎከረበትን እስክንድርን በቁጥጥር ስር ሲያውለው የደበደበው ይሄ ፖሊስ ነው። ይሄ ፖሊስ ነው የአዲስ አበባ ህዝብ ከተማውን እንደ ሻሸማኔ ከመሆን በማዳኑ ምክንያት የተረሸነው። እናም ኢትዮጵያ ሆይ እግዚአብሔር ይሁንሽ?
•••
ማስታወሻ~ በትናንትናው ዕለት ከአሜሪካ የሪፐብሊካን ፓርቲ ተወካዮች ጋር የነበረኝ የዙም ውይይት እጅግ በጣም ውጤታማ ነበር። በኢትዮጵያዊ ጨዋነት ውይይቱ በሰላም ተጠናቅቋል። ከፕሬዘዳንት ትራምፕ የቅርብ ሰዎችም ጋር በወቅታዊው የሀገራችን የፖለቲካ ጉዳዮችም ላይ በሰፊው ተወያይተናል። ነጭነጯንም ተነጋግረናል።
•••
የዩቱዩብ ቻናሌ ተመልካቾች ብዛት፣ በሰዓት ከ50 ሺ ሰዎች በላይ ያለማቋረጥ መከታተላቸውም አስደንቋቸዋል። በፌስቡክ ላይ ጦማሬም የሺዎች ኮመንትና ላይክ ሼርም መደረግ አስደንቋቸዋል። ያለምንም ድርጅታዊ በጀት በቃልና በጽሑፍ ብቻ ሚልዮኖችን ለመልካም ዓላማ ማሰለፍ መቻሌንም ሪፐብሊካኑ ሴናተሮች በግልጽ ነግረውኛል።
•••
በዓባይ ጉዳይም በግልጽ አውርተናል። በዓቢይ አሕመድ አስተዳደር ጉዳይም ዘለግ ላሉ ደቂቃዎች አውግተናል። የሚሰማኝን ስሜትም ነግሬአቸዋለሁ። ተማምነንበታልም። ቀጣይ ውይይቶችም እንደሚኖሩን ተነጋግረን በጨዋ ደንብ ተመሰጋግነን ተለያይተናል። ከኑማጋ ዱቢን።
•••
እንደተለመደው ደግሞ ዛሬ ማታ በተለመደው… ……… ቻናሌ ነጭ ነጯን ለመነጋገር እመጣለሁ። እናም ባያገባኝም፣ ባይመለከተኝም፣ በአበበ ገላው ጉዳይ ብዙዎች ወትውታችሁኛልና የራሴን ምልከታ ሰጥቼ አልፋለሁ። ብቻ ጠብቁኝ። ከ3ሺ በላይ ማቲ ተኮልኩሎ እንዲጠብቀኝ እሻለሁ። ጠብቁኝ።
ሻሎም !   ሰላም ! 
ነሐሴ 14/2012 ዓም
ከራየን ወንዝ ማዶ።
Filed in: Amharic