>
5:14 pm - Sunday April 20, 9873

የባልደራስ ፕሬዚደንት እስክንድር ነጋ ከእስር ተፈቱ !!! (ኢትዮጲስ)

የባልደራስ ፕሬዚደንት እስክንድር ነጋ ከእስር ተፈቱ !!!

(ኢትዮጲስ፤ አዲስ አበባ )
የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ (ባልደራስ) ፕሬዝደንት እስክንድር ነጋ ከምሽቱ 3 ሰዓት ላይ ከእስር ተፈተዋል።  ከበላይ የመንግስት አካል በመጣ ትዕዛዝ  መፈታታቸውም ታውቋል።
በተመሳሳይ የእስክንድር ነጋን ጉዳይ ለመከታተል በአዲስ አበባ ኮልፌ ፖሊስ መምሪያ የተገኘው የኢትዮጵስ ጋዜጣ አዘጋጅ ጋዜጠኛ ቢንያም ዓሊ ለጥቂት ጊዜያት በፖሊስ መምሪያው ታግቶ ቆይቶ ተለቋል። ቢኒያም የታገተው ‘አካባቢውን በምስል ቀረፅህ’ በሚል ምክንያት ነበር።
Filed in: Amharic