>
5:13 pm - Monday April 20, 3322

ምርጫ የሌለው ምርጫ! (ናሆም ውብሸት)

ምርጫ የሌለው ምርጫ!

 

ናሆም  ውብሸት

 

በአምባገነኖች አገዛዝ ስር በወደቁ ሀገራት የሚደረግ ሀገራዊ ምርጫ ምንጊዜም ቢኾን በውጥረትና በስጋት የተሞላ እንደሚኾን የታወቀ ነው። በኢትዮጵያም በመጪው ነሐሴ  2012 ሊካሄድ ቀነ- ቀጠሮ የተያዘለት ምርጫ  እንዲሁ ከስጋት ነፃ በኾነ መንፈስ እንደማይከናወን ከወዲኹ መናገር ይቻላል።

የኾነው ኾኖ….  (ሙሉውን ለማንበብ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ)  election-2012

Filed in: Amharic