የጃዋር ጠበቃ የደህንነት ሀላፊ ሆኖ ተሾሟል።
ሚካኤ ተክለዮሀንስ
የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ከፍያለው ተፈራ የነበረውና የ 86 ንፁሃን ዜጎችን ተጨፍጭፈው እንዲገደሉ ያደረገውን ጃዋር ከለላ ለመስጠት ወጣቶችን ሰብስቦ “ጃዋር የኦሮሞ
ህዝብ ጠበቃ ነው፣ እሱን ምንም ነገር እንዲነካው አንፈቅድም፣ ከፋኖ ነጠቀን ለእናንተ መሳሪያ እናስታጥቃችኋል፤ ቄስ ትሁን ጳጳስ ቀጥቅጠን እስር ቤት እናስገባቸዋለን…. ” እያለ በVideo ሲዝትና ሲደነፋ የነበረው ከፍያለው_ተፈራ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ም/ዳይሬክተር ሆነው ተሾሟል።
“ጀዋርም ልጃችን ነው አብይም ልጃችን ነው እኛን እያባሉን ያሉት ነፍጠኞች ናቸው ኦሮሞም እራሱን ከወራሬዎች እንዲከላከል መሳሪያ እናስታጥቃለን አገሩም ምድሩም የኛ ነው ጠላቶቻችንን ጠራርገን እናስወጣለን”
“የኦሮሚያ” ፖሊስ ኮሚሽነር
Video
የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽነር ቄሮን ሲያሰማራ
Posted by
የአማራ ክልል ከሚባለው ውጪ የሚኖረው አማራ ድምፅ on Monday, October 28, 2019