>

ቴዲ አፍሮ በመጭው ቅዳሜ በብሄራዊ ቤተ መንግስት ዝግጅቱን ያቀርባል 

ቴዲ አፍሮ በመጭው ቅዳሜ በብሄራዊ ቤተ መንግስት ዝግጅቱን ያቀርባል 
ዋሲሁን ተስፋዬ
በመጭው ቅዳሜ አዲስ አበባ የሚገቡትን የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂን ለመቀበል በብሄራዊ ቤተመንግስት በሚዘጋጀው የእራት ግብዣ ላይ ለተለያዩ አርቲስቶች ጥሪ የቀረበ ሲሆን አርቲስት ቴዲ አፍሮም ከውጭ ሃገር  ወደ ሃገርቤት ተጉዞ በብሄራዊ ቤተመንግስት ዝግጅቱን እንደሚያቀርብ ታውቋል።
በዚሁ የቤተ መንግስቱ የአቀባበል ስንስርአት ሀጫሉ ሁንዴ እና ሌሎች በስም ያልተጠቀሱ ታዋቂ አርቲስቶች እና ግለሰቦች ይታደማሉ።
Filed in: Amharic