በተለያዩ መንገዶች የሚገለፁ የዴሞክራሲ ጥያቄዎችን ለመመለስ በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ያገበናል ከሚሉ አካላት ጋር ተቃራርቦ መስራት ያስፈልጋል፡- አቶ አንዷለም አራጌ፣ እስከንድር ነጋና በቀለ ገርባ በተለይ ብሄር ተኮር ግጭቶች አንድነታችንን እንደያናጉ መንግስትና ተቃዋሚዎች በጋራ መስራት ይኖርባቸዋል ብለዋል፡፡ ሰጠኝ እንግዳው ከአዲስ አበባ ባህር ዳር፡የካቲት 18/2010 ዓ/ም(አብመድ)
Posted by
Amhara Mass Media Agency on Sunday, February 25, 2018
አቶ አንዷለም አራጌ፣ እስከንድር ነጋና አቶ በቀለ ገርባን ያድምጡ
Filed in: Amharic