ማንኛውም የመንግስት ሃላፊ በሥራ አፈፃፀሙ ላይ ትችትና ነቀፌታ ሊሰነዘርበት ይችላል፡፡ በሥራው ካጠፋ በአስቸኳይ እርማት መስጠት፣ ካላጠፋ ማስተካከያ(ማስተባበያ) መስጠት በሃላፊነቱ የተጣለበት ግዴታ ነው፡፡ አቶ ገዱ ‘ያለአግባብ ተሰደብኩ ካለ፣ በዚህም ሰብዓዊ ክብሬ ተነካ ወይም መልካም ስሜ ጠፋ” የሚል ከሆነ ጉዳዩን ለፍርድ ቤት አቅርቦ መብቱን ማስከበርና ተገቢውን ካሣ መጠየቅ ይችላል፡፡
መለስ አምባገነን ከሆነ ገዱ አጎብዳጅ ነው! (ስዩም ተሾመ)
Filed in: Amharic