ብጹእ ወቅዱስ አቡነ መርቆርዮስ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በወርቅ ቀለም አሻራውን ያኖረ ከትውልድ ትውልድ ሊተላለፍ የሚችል ታሪክ የሰራውን ጠቅላይ ሚንስቴር ዶ/ር አብይ አህመድ ብፁ አቡነ መርቆርዎስ “የቀድሞው ጠ/ምንስትር በጭነት መኪና አበረረን አንተ በክብር ወደ አገራችን መለስከን ብሩክ ሁን!!” ብለዋቸዋል።
ብጹእነትዎ የ26 አመት የስደት ዘመንዎ አብቅቶ እንኳን ለአገርዎ አበቃዎ። እረጅም እድሜና ጤና እግዚአብሔር ይስጠዎት!