>

ዶክተር አብይ አህመድና ባልደረቦቻቸው በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ተገኝተው ተጎጅዎችን ጎበኙ!! (ወሰን ሰገድ ገ/ኪዳን)

ዶክተር አብይ አህመድና ባልደረቦቻቸው በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ተገኝተው ተጎጅዎችን ጎበኙ!! ወሰን ሰገድ ገ/ኪዳን

 
የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ፣ምክትል ጠቅላይ ሚኒስተር አቶ ደመቀ መኮንን፣የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ድሪባ ኩማና ከፍተኛ የመንግስት ሃላፊዎች በምስጋና እና የድጋፍ ሰልፍ ላይ በደረሰው የቦንብ ፍንዳታ የተጎዱትን ወገኖች በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ተገኝተው ጎብኝተዋል፡፡
በዚህ የቦንብ ጥቃት፦
☞ 165 ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸዋል።
☞ 15ቱ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸው ናቸው
☞ አንድ ሰው ሞቷል
☞ 6 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል
☞ የአዲስ አበባን ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነርን ጨምሮ ክፍተት አሳይተዋል የተባሉ የፌዴራል እና የአ/አበባ ፖሊስ አባላቶች የሆኑ 9 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለዋል
Filed in: Amharic