>
5:13 pm - Wednesday April 19, 4490

የእስክንድር ነጋ መልእክት ከኔዘርላንድ

“ድካማችሁ ከንቱ አልቀረም እኔን ከ18 አመት እስር ነጥቆ እዚህ ፊታችሁ አቁሞኛል
 “ድካማችሁ ከንቱ አልቀረም በርካታ የፖለቲካ እስረኞች ለቤታቸው በቅተዋል
ድካማችሁ ከንቱ አልቀረም አሰቃቄ ስቃይ እና ሰቆቃ የሚተገበርበት ማእከላዊ ተዘግቷል
ድካማችሁ ከንቱ አልቀረም ጭቁን ህዝቦች አንገታቸውን ቀና አድርገው በድፍረት ስለ ነጻነት እየዘመሩ ነው ድካማችሁ ከንቱ አልቀረም ህዝቡ ነጻነቱን ዋጋ እየከፈለም ቢሆን የሚጠይቅ ብቻ ሳይሆን የሚጎናጸፍ ሆኗል ያም ሆኖ ህጻናት በመንግስት ጥይት የማይሞቱባት ዜጎች ሀሳባቸውን ስለገለጹ ብቻ የማይታሰሩባት የማይስደዱባት ኢትዮጵያ እስክትሆን ትግሉ ይቀጥላል
ድል ለዴሞክራሲ 

https://www.facebook.com/fikir.berehanu/posts/1292856367482744

Filed in: Amharic